Copyright capitalethiopia

Sign in Join Capital News Regional News Business & Economy Vacancy & Bid Arts and Culture Entrepreneurs Discourse with Dr. Desta Doing Business Advertisement Welcome!Log into your account your username your password Forgot your password? Create an account Welcome!Register for an account your username A password will be e-mailed to you. Password recovery Recover your password Welcome! Log into your account your username your password Forgot your password? Get help Create an account Create an account Welcome! Register for an account your username A password will be e-mailed to you. Password recovery Recover your password A password will be e-mailed to you. Friday, October 31, 2025 Capital News Regional News Business & Economy Vacancy & Bid Arts and Culture Entrepreneurs Discourse with Dr. Desta Doing Business Advertisement Capital News Regional News Business & Economy Vacancy & Bid Arts and Culture Entrepreneurs Discourse with Dr. Desta Doing Business Advertisement AmharicNews ሲቪል ማኅበራት ያላቸውን ሀብት አስመዝግበው እንዲልኩ ቀነ ገደብ ተሰጠ October 30, 2025 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን የሚከታተለውና የሚቆጣጠረው ባለሥልጣን፣ በሲቪል ማኅበራት ዘርፍ ለሚንቀሳቀሱ 100 ተቋማት የንብረት ምዝገባ እንዲያካሂዱ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላለፈ። ከእነዚህም መካከል 70 የሚሆኑት የውጭ ድርጅቶች ይገኙበታል። ድርጅቶቹ ንብረታቸውን መዝግበው እንዲልኩ የተሰጠው ቀነ ገደብ እስከ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ነው። ባለሥልጣኑ ለድርጅቶቹ በላከው ደብዳቤ ላይ እንዳስረዳው፣ የንብረት ምዝገባው የሲቪል ማኅበራት በሕግ የተሰጣቸውን የንብረት ባለቤትነት መብት ሳይነካ፣ የሕዝብ ሀብት አጠቃቀም ማረጋገጫ እና የዘርፉን አጠቃላይ መረጃ ማጠናቀር የሚሉት ዓላማዎችን ለማሳካት ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል። በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሰረት፣ በሕዝብ ስም የተሰበሰበው ሀብት ለታለመለት የሕዝብ ዓላማ መዋሉን የማረጋገጥ ግዴታ በባለሥልጣኑ ላይ የሚጣል ሲሆን፣ ይህንን ግዴታ ለመወጣት የንብረት ምዝገባው ወሳኝ መሆኑን አስረድቷል። በአገር ደረጃ በሲቪል ማኅበረሰብ ዘርፍ ስር ምን ያህል የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት እንዳለ ጥቅል መረጃ ለመያዝ፣ ለመሰብሰብና ለማጠናቀር የምዝገባው ሂደት እንደሚያስፈልግ ተገልጿል። Related Stories AmharicNews ኢንፊኒክስ ኢትዮጵያ ከ80 ዓመታት በላይ ባስቆጠረው በተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የፈጠራ ማዕከል ሊመሰርት ነው ተባለ AmharicNews የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በሶስት ወራት ዉስጥ ከ 11.3 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ የአርቦን ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ EDITOR PICKS In an era of global health challenges, Ethiopia’s fight against Polio highlights the need for vigilance and commitment October 26, 2025 Ethiopia’s Debt Restructuring Crisis: Why Our Authorities Must Do More October 19, 2025 Embracing new media while preserving journalistic integrity October 12, 2025 POPULAR POSTS Lawyers push for massive $58 billion compensation for Ethiopian Airlines crash victims’ families August 9, 2024 NBE launches applications for Independent Foreign Exchange Bureaus August 8, 2024 Ethiopia urges Djibouti for immediate alternative tankers August 5, 2024 POPULAR CATEGORY AfricaNews4578 Local News2727 In Pictures1106 Capital News658 Arts and Culture592 Capital is the longest-established private English newspaper in Ethiopia Contact us: info@capitalethiopia.com +251911637862 | +251944732300 | +251116183253 © Newspaper WordPress Theme by TagDiv Capital News Regional News Business & Economy